ለፕሬዝዳንትነት የሚወዳደሩ ዕጩዎች 100 ሺህ ዶላር እንዲያስይዙ የምትጠይቀው አፍሪካዊት አገር
በመፈንቅለ መንግሥት ሥልጣን ይዘው ባለፉት አራት ዓመታት ጊኒን በወታደራዊ መሪነት ያስተዳደሩት ኮሎኔል ማማዱ ዱምቡያ ሥልጣናቸውን በሕዝብ ለሚመረጥ ሲቪል መንግሥት ለማስረከብ ተዘጋጅተዋል።
የአሁኑ ምርጫ አዲስ በተዘጋጀው ሕገመንግሥት መሠረት የሚካሄድ ሲሆን፣ ምንም እንኳን ወታደራዊው መሪ በምርጫው እንደሚሳተፉ ባያሳውቁም ሕጉ መወዳደር እንዲችሉ ፈቅዶላቸዋል።
ቀደም ሲል በነበሩት ምርጫዎችም ዕጩዎች ገንዘብ ማስያዝ የሚጠበቅባቸው የነበረ ቢሆንም የአሁኑ ግን ከፍተኛ ነው ተብሏል።
African country requiring presidential candidates to deposit $100,000
Colonel Mamadou Doumbia, who seized power in a coup and ruled Guinea for four years as a military leader, is set to hand over power to a civilian government elected by the people.
The election is being held under a new constitution, and although the military leader has not announced his participation in the election, the law allows him to run.
Candidates have been required to deposit $100,000 in previous elections, but this one is said to be higher.
Welcome to Ras Dashen TV Channel.
On my channel, I present Ethiopian news and news from around the world.
Subscribe now.
እንኳን ወደ ራስ ዳሽን ቲቪ ቻናሌ በደህና መጡ.
በኔ ቻናል ላይ , የኢትዮጵያን ዜናዎችን እና የአለም ሀገራት ዜናዎችን የሚመለከቱ አቀርባል።
አሁን ይመዝገቡ
#shorts
#rasdashentv
#short
#ኢትዮጵያ
#fypviralシ
#ራስዳሸንቲቪ
#habash
#ዜና
#shortvideo
#አዲስ_አበባ
#shortsvideo
#ኢቢሲ
#viralshorts
#ዜናኢትዮጵያዛሬ
#ethiopianews
#amharica
#ኢቲቪ
#viralshort
#breakingnews
#fetadailyanalysis
#viralvideo
#ሰበርዜና
#ethiopia
#abelbirhanu
#Zehabesha251
#america
#politicalnews
#ethiopianewstoday
#video
#ዓለምአቀፍዜና
#dute
#news
#የኢትዮጵያንዜና
#habeshatiktok
#viral
#habesha
#breakingethiopiannews
#shortfeed
#ፋና
#ebc
#motivation
#fyp
#etvnews
#amharicnews
#wechewgood
#rasdashentvnewschannel









